Tatek Dejene on Clubhouse

Updated: Dec 14, 2023
Tatek Dejene Clubhouse
174 Followers
251 Following
@tatekdejene Username

Bio

በአዳም በመሆናችን በአዳም ያለው ሁሉ የግድ ወደ እኛ ተላልፏል፣ የእኛ ሆኖል። እንደዚሁም በክርስቶስ ስንሆን የክርስቶስ የሆነው ሁሉ በእግዚአብሔር ፀጋ የእኛ ሆኖል።

የቀደመው ፍጥረት በመስቀሉ ተሸሮ አዲስ ፍጥረት የሆነው ሁለተኛው ሰው ከሞት ተነስቶ ወደ ህይወት መጥቷል። በዚህም የቀደመው ማንነታችን ከክርስቶስ መስቀል ጋር ሲያከትም ፣ አዲሱ ማንነታችን ግን ከትንሳኤው ጋር ጀምሯል።

"ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፣ አሮጌው ነገር አልፏልና፣ እነሆ ሁሉ አዲስ ሆኗል ።"

2ኛ ቆሮ 5 ፥ 17

።።።።።።።


" ... ስለ ኢየሱስም ራሳችንን ለእናንተ ባሪያዎች እናደርጋለን።"

(2ኛ ቆሮንቶስ 4:5)

።።።።።።።።።።።።።

Member of

More Clubhouse users