ፀጋህን እንጂ ጽድቄን አልቆጥር ከሰጠኸኝ በላይ ምንም አልጨምር የማልጠቅም ባርያ ታሪክ የሌለኝ አንድ ነገር ግን አውቃለው ኢየሱስ እንዳዳነኝ አንድ ነገርን አውቃለው ኢየሱስ ፡ ወዶኛል!!